ያለ መረጃ መረብ / ኢንተርኔት ለመጠቀም የተዘጋጀ

የመጀመርያ እርምጃ የምለው ጽሑፍ የክርስቶስ ተከታይ መሆን ማለት ምን እንደ ሆነ እንድንረዳ እና እንድናድግበት የምረዳን ነው:: እንኚ ክፍሎች ክርስቶስን የመከተል መሰረት አውቀን እንድንኖርበት እና ለሌሎችም እንድንካፈል ያግዙናል::