1.

መግቢያ

ክለሳ
  1. ባለፈው ሳምንት እንድታመሰግን ያደረጉ ምን ምን ነበሩ?
  2. ያስቸገረህ/ሽ ነገር አለ? እንዴት እንርዳህ/ሽ?
  3. ለህብረተሰባችን/ለግቢያችን/ለትምህርት ቤታችን ያስፈልጋሉ ብለህ/ሽ የምታስበው/ቢው ነገር አለ?

በሚያስፈልጉት ነገሮች ሁሉ ላይ ለርስ በርሳችን መፀለይ አስፈላጊ ነው::

ትኩረት

ነጥብ 1: እግዝአብሔር ይወድሃል/ሻል እርሱ የፈጠረህ/ሽ በግልህ/ሽ እርሱን እንድታውቅ/ቂ ነው::

ነጥብ 2: በኃጥአታችን ምክንያት ከእግዝአብሔር ስለተለየን: እርሱን ማወቅ እና ፍቅሩን መለማመድ አንችልም::

ነጥብ 3: ከእግዝአብሔር ለኃጥአታችን የተሰጠን ብቸኛ መፍትሄ ኢየሱስ ነው:: ከርሱ በስተቀር እግዝአብሔርን ማወቅ: ፍቅሩንና ምህረቱንም መቀበል አንችልም::

ነጥብ 4: አዳኛችን እና ጌታችን አድርገን በማመን ለኢየሱስ መልስ መስጠት ወይም መቀበል አለብን:: ያኔ ብቻ ነው እግዝአብሔርን በግላችን ማወቅ የምንችለው::

የህይወቴ ምስክርነት

ትግበራ (ወደ ስራ መቀየር)

በጣም አስፈላጊ ነገር የተማርነውን ስራ ላይ ማዋልነው:: ይህን ለማድረግ ሁላችንም መረዳዳት አለብን:: እነኚ ጥያቄዎች ልረዱን ይችላሉ::

  1. ይህ እንዴት ልሆን ይችላል ወይስ በዚህ ለውጥ እንዴት ልትኖር/ሪ ትችላለህ/ሽ? ከእግዝአብሔር ከራስህ እና ከሌሎቹ ጋር እንዴት ትኖራለህ/ሽ?
  2. ከዚህ ሳምንት ውይዪት በኋላ በህይወትህ ውስጥ ምን ትሰራለህ/ሽ?
  3. በዝህ ሳምንት የተማርነውን ከማን ጋር ትካፈላለህ? ስለ ምን ትካፈላለህ/ሽ?

ለማተም ንድፍ አውርድ
firststepswithgod.com/amh/print/1